ፀባዖት ~ Sabaoth: ሰባዖት፣ ሰባት፣ ሰዎች፣ ሕዝብ፣ ሠራዊት ማለት ነው። [ተዛማጅ ስም- ሰበንያ፣ ሰብታ፣ ሰንበት፣ ሳባ ሰዎች፣ ሳባታይ፣ ሳባጥ፣ ሳቤህ ሳቤዔ]

[ሠራዊት፥ ጭፍራ ማለት ነው / መቅቃ]

. ሐዋርያው ጳውሎስ ወደ ሮማውማውያን በላከው ደብዳቤ የጌታን ለመግለጽ የተጠቀመው ቃል፥ ኢሳይያስም እንደዚሁ። ጌታ ፀባዖት ዘር ባላስቀረልን እንደ ሰዶም በሆንን ገሞራንም በመሰልን ነበር ብሎ አስቀድሞ ተናገረ (ሮሜ 9:29)

. በተመሳሳይ ሁኔታ ያቆብ በመልክቱ ቃሉን ተጠቀመ፥ “... ወደ ጌታ ፀባዖት ጆሮ ገብቶአል።” (ያዕቆ 5:4)


No comments:

Post a Comment

ማውጫ

    ሀ   ለ   ሐ   መ   ሠ   ረ   ሰ   ሸ   ቀ   በ   ተ   ቸ   ኀ   ነ   ኘ   አ   ከ   ኸ   ወ   ዐ   ዘ   ዠ   የ   ደ   ጀ   ገ   ጠ   ጨ   ጰ   ጸ   ፀ   ፈ   ፐ